ሠራተኞች ካሉዎት ወይም ከነበርዎት በሕግ ተጠያቂነትን ለመወሰን ሪፖርት (T-FC-27) መሙላት ያስፈልጋል። ለሥራ አጥነት ግብር ተገዢ መሆንዎን አለመሆንዎን የሚወስነው ይህ ነው።/sites/default/files/documents/fc_27new.pdf